Friday, 4 March 2022

BIBLE REFENCE3

 

 

የሐዋሪያት ስራ 25፡8

ና 18

 8 ጳውሎስም ሲምዋገት፦ የአይሁድን ህግ ቢሆን መቅደስንም ቢሆን ቄሳርንም ቢሆን አንዳች ስንኳ አልበደልሁም አለ።

18 ከሳሾቹም በቆሙ ጊዜ እኔ ያሰብሁትን ክፉ ነገር ክስ ምንም አላመጡበትም፤


 

BIBLE REFERENCE2

 

የሐዋሪያት ስራ 24፡27

ሁለት ዓመትም ከሞላ በኋላ ጶርቅዮስ ፊስጦስ በፊልክስ ፈንታ ተተካ። ፊልክስም አይሁድን ደስ ያሰኝ ዘንድ ወዶ ጳውሎስን እንደ ታሰረ ተወው።